ትምህርት ከንግድ እና ቢዝነስ ጠባይ ይላቀቅ፣ ትምህርት ፈፅሞ ንግድ አይደለም

Date:

በእርግጥ በኢትዮጵያ #ትምህርት ንግድ ነው፤ ለዚያውም የተጧጧፈ የቢዝነስ ስራ ነው ይባላል።

በተለይ የግል ተማሪ ቤቶች የንግድ ፈቃድ አውጥተው ወይም ከአምራችና አገልግሎት አቅራቢ ፈቃድ ጋር አጣምረው የሚሰሩት እንደሆነ ይሰማል።

ታዲያ ትምህርት የማህበረሰብ አገልግሎት መሆን ሲገባው እንዴት ወደ #ንግድ መስመር ሊገባ ይችላል? አካሄዱም ከዚህ መላቀቅ አለበት ተብሏል።

አቶ ደሳለኝ መኩሪያ ባለፉት 20 ዓመታት ከታች ከአንደኛ ደረጃ አንስቶ እስከ ከፍተኛ ተቋማት ውስጥ በመምህርነት አገልግለዋል።

በትምህርት ቢዝነስ ስራና ኢኮኖሚ ውስጥም በአስተዳደር ጭምር ለረጅም ጊዜ ቆይተዋል።

አቶ ደሳለኝ ትምህርት የማህበረሰብ አገልግሎት እንጂ የንግድ ፈቃድ ወጥቶበት የሚሸቀጥ ዘርፍ አይደለም ሲሉ ያስረዳሉ።

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. https://www.mixcloud.com/ShegerFM/2345632/

ሸገር 102.1

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...