ትራፕ ከ100 ቀናት የፕሬዝደንትነት ጊዜ በኋላ ከባድ የህዝብ ቁጣ ተነስቶባቸዋል

Date:

ከዋሽንግተን ዲሲ እስከ ኒውዮርክ ከቦስተን እስከ ቺካጎ እና ሎስ አንጀለስ ድረስ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ዋና ዋና ጎዳናዎችን በማጥለቅለቅ በጥር ወር ወደ ሥልጣን በመጡት ትራምፕ ላይ ተቃውሟቸውን በማሰማት ላይ ይገኛሉ።

ሰልፈኞቹ በትራምፕ ላይ ተቃውሞ ለማሰማት ወደ አደባባይ የወጡት ፕሬዝዳንቱ ከማህበራዊ እስከ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በሚያራምዳቸው አጀንዳዎች ደስተኛ ባለመሆናቸው እንደሆነ ሮይተርስ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ በጡረታ ከኃላፊነታቸው ተሰናበቱ

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያንና የአዲስ አበባ አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ...

አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ መግለጫ አወጣች

ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ...

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...