አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለጊዜው ማቋረጧን አስታወቀች

Date:

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ መወሰናቸው ተገልጿል።

ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር ከቀናት በፊት በነጩ ቤተመንግስት ያደረጉት ውይይት ባለመግባባት መቋጨቱን ተከትሎ የተደረሰ ነው።

አሜሪካ ውሳኔውን ያሳለፈችው ለዩክሬን የምታደርገው ድጋፍ መፍትሄ ማምጣት በሚያስችል አግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ለመገምገም እንደሆነ ተጠቅሷል።

በአሜሪካ ውሳኔ ዙሪያ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪን ብጠይቅ ምላሽ አጣሁ ያለው የሬውተርስ የማለዳ ዘገባ በዋሽንግተን የዩክሬን ኤምባሲም ዝምታን መምረጡን አስነብቧል።

አሜሪካ ባለፉት ሶስት ዓመታት ለዩክሬን የ175 ቢሊየን ዶላር አጠቃላይ ድጋፍ ማደርጓ ይታወሳል።

አሜሪካ ለዩክሬን የምታደርገውን ወታደራዊ ድጋፍ ለጊዜው ማቋረጧን አስታወቀች

የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገው ወታደራዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት እንዲቋረጥ መወሰናቸው ተገልጿል።

ውሳኔው ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከዩክሬን አቻቸው ቮሎድሚር ዘለንስኪ ጋር ከቀናት በፊት በነጩ ቤተመንግስት ያደረጉት ውይይት ባለመግባባት መቋጨቱን ተከትሎ የተደረሰ ነው።

አሜሪካ ውሳኔውን ያሳለፈችው ለዩክሬን የምታደርገው ድጋፍ መፍትሄ ማምጣት በሚያስችል አግባብ ጥቅም ላይ መዋሉን ለመገምገም እንደሆነ ተጠቅሷል።

በአሜሪካ ውሳኔ ዙሪያ ፕሬዚዳንት ዘለንስኪን ብጠይቅ ምላሽ አጣሁ ያለው የሬውተርስ የማለዳ ዘገባ በዋሽንግተን የዩክሬን ኤምባሲም ዝምታን መምረጡን አስነብቧል።

አሜሪካ ባለፉት ሶስት ዓመታት ለዩክሬን የ175 ቢሊየን ዶላር አጠቃላይ ድጋፍ ማደርጓ ይታወሳል።

ቀዳሚ ጽሑፍ
ቀጣይ ጥሑፍ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...