Date:

በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

በደብረ ማርቆስ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡

ከማህበረሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 9 አባብዙነህ ጉርድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መገኘቱን የገለፁት የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር ቢምረው አሰፍ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ አስፈላጊውን ክትትል እያደረገ ይገኛል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...