Date:

በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

በደብረ ማርቆስ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡

ከማህበረሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 9 አባብዙነህ ጉርድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መገኘቱን የገለፁት የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር ቢምረው አሰፍ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ አስፈላጊውን ክትትል እያደረገ ይገኛል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...