Date:

በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

በደብረ ማርቆስ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ የተከማቸ የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገልጿል፡፡

ከማህበረሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት በአብማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 9 አባብዙነህ ጉርድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 200 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መገኘቱን የገለፁት የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ኮማንደር ቢምረው አሰፍ ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር ለማዋል ፖሊስ አስፈላጊውን ክትትል እያደረገ ይገኛል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...