አርቲስት ጌትነት 5 ሚሊዮን ብርና BYD መኪና ተሸለመ

Date:

የሁለገቡ ከያኒ ጌትነት እንየው የ68ኛ አመት የልደት በአልና የ43 ዓመታት የሙያ አገልግሎት የምስጋና መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ተከብሯል።

ተስፋ የኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ባዘጋጀው እና በርካታ የጥበብ ቤተሰቦች በተገኙበት ዚህ ልዩ መርሐ-ግብር ላይ —

አቢሲኒያ ባንክ ለከያኒ ጌትነት እንየው 5 ሚሊዮን ብር ስጦታ አበርክቶለታል።

በተጨማሪም ሀበሻ ቢራ አ.ማ የ2025 አዲስ BYD መኪና በስጦታ አበርክቶለታል።

ለ43 ዓመታት ያገለገለው ጌትነት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ካባ አልብሶታል።

አቢሲኒያ ባንክ በቅርቡ በባህርዳር የሚከፍተውን ቅርንጫፍ ባንክ በጌትነት እንየው ስም መሰየሙን ይፋ አድርጓል።

በዚህ ታላቅ መርሐ-ግብር ላይ የከያኒውን ህይወት የሚያስታውሱ ዝግጅቶችና ምስክርነቶች ተቀርበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...