“ አስራ ሁለቱ እንግዶች ” አዲስ ቴአትር በልዩ ዝግጅት ተመረቀ

Date:

በዓለም ላይ ተወዳጅነትን ያተረፈውን (Twelve Angry Men) የተሰኘውንና በበርካታ ቋንቋዎች የተተረጎመውን ምርጥ ቴአትር አዲስ ተስፋ “አስራ ሁለቱ እንግዶች ” በሚል ርዕስ አዲስ ተስፋ የተረጎመውን ይህን ቴአትር ራሄል ተሾመ አዘጋጅታው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት ለእይታ ከበቃ ወራትን አስቆጥሯል::

በኢትዮጵያውያን የቴአትር ተመልካቾች ዘንድ ተወዳጅ የሆነው “አስራ ሁለቱ እንግዶች ” የተሰኝው ይህ አዲስ ቴአትር ዛሬ ነሐሴ 24/5017 ዓ.ም በርካታ ህዝብ በተገኝበት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ትያትር አዳራሽ እጅግ በደመቀና በልዩ ዝግጅት ተመርቋል::

አዲስ ተስፋ እጅግ በርካታ ዶክመንተሪ ፊልሞችና የሬዲዮ ድራማዎችንም ፅፏል። የገመና ሁለት ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ሃሳብ አመንጪና ደራሲ ሲሆን የፊልም አፃፃፍ ብልሃት የተሰኘም መፅሃፍም ደራሲ ነው :: አዲስ ተስፋ እንኳን ደስ ያለህ!!!

(ይትባረክ ዋለልኝ)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...