እጅጉን ያስቸግር የነበረው የመሬት ይዞታናን ለማሻሻል ቀደም ባሉት ዓመታት ይካሄድ በነበሩ ጥናቶች ውስጥ መበሳተፍ ፣1966ዓ.ም አብዮት በኋላ ደግሞ የወጣውን አዋጅ በማርቀቅና ተግባራዊ በማድረግ ረገድ ወሳኝ አሰተዋጽኦ ካበረከቱት ሠራተኞች መካከል አንዱ ይህ ደራሲ ነው ።
ይህ ገዳይ ብዙ ያከራከረ ያፋጀ ፣የወዳጅ መንግስታት ትኩረትን የሳበ ነበር።
በዚህ ዙርያ የተከሰተውን ሁሉ በቅጡ አሰተውሎ ሐቀኛ የታሪክ ምሑራን በሚፈልጉት ዓይነት መመዝገብ ቀላል አይደለም ።
በዚህ አንጻር ደራሲው ሃላፊነቱን በሚገባ በዚህ መጽሐፍ ተወጥቷል ለማለት እንችላለን።
ተካልኝ ገዳሙ
አዲሱ የዓለም አንተ ገብረሥላሴ መጽሐፍ በገብያ ላይ ዋለ!!
