ኢራን እና የአውሮፓ ሀገራት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር ጀመሩ

Date:

ኢራን ከእንግሊዝ፣ ከፈረንሳይ እና ከጀርመን ከመጡ ልዑካን ጋር በቱርክ በሚገኘው የኢራን ቆንፅላ ጄኔራል ጽ/ቤት ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር አካሂደዋል፡፡

ልዑካኖቹን የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ቆንስላው ግቢ ሲገቡ የታዩ ሲሆን፤ ውይይቶቹ በዝግ በር እየተካሄዱ ነው።

ማጂድ ታክህት ራቫንቺ እና ካዜም ጋሪባባዲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ኢራንን ወክለዋል።

ኢራን በ2015 የኒውክሌር ስምምነት የአውሮፓ ፈራሚዎች በጠየቁት መሰረት ድርድሩን ለመቀጠል ተስማምታለች።

በተጨማሪም ፓርቲዎቹ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ከሚደረገው ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር በተጓዳኝ ንግግር ለማድረግ ተስማምተዋል።

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል እንዲሁም ከአውሮፓ ወገኖች ጋር የነበረው ሰፋ ያለ የድርድር ሂደት እስራኤል ሰኔ 13 በኢራን ላይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ተቋርጧልተቋርጧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...