እስራኤል በጋዛ የምድር ጥቃት ጀመረች

Date:

የእስራኤል ጦር በማዕከላዊ ጋዛ ዲር አል ባላህ ላይ የምድር እና የአየር ጥቃት ሰንዝራለች፡፡

እስራኤል ከሃማስ ጋር ባካሄደችው የ21 ወራት ጦርነት ከዚህ በፊት የምድር ጥቃት አልጀመረችም ነበር።

አካባቢው በደቡባዊ ጋዛ ከራፋህ እና ካን ዮኒስ በተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተሞልቷል።

በአካባቢው የእስራኤል ታጋቾች እየተያዙ እንደሆነም ተገልጾል፡፡

የእስራኤል ዘመቻ የጀመረው ዛሬ ጠዋት ሲሆን ነዋሪዎች እንደገለጹት ታንኮች እና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች በከባድ መሳሪያ እና በአየር ሽፋን ወደ ከተማዋ ገብተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...