እስራኤል እና ሃማስ በጋዛ ሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ዙሪያ ስምምነት ላይ ደረሱ

Date:

አል አረቢያ የዜና ማሰረጫ እንደዘገበው ሁለቱ ወገኖቹ በአሁኑ ወቅት የእስራኤል ወታደሮችን መልሶ ማሠማራት በሚቻልበት መንገድ ዙሪያ እየተወያዩ ነው።

ሃማስ ከእስራኤል ጋር አዲስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ የቀረበለትን ጥያቄ እንደሚቀበል እና ድርድር ለመጀመር ዝግጁ መሆኑን ባለፈው ሳምንት አረጋግጧል።

👉 ይኔት የዜና አውታር ከፍተኛ የእስራኤል ምንጩን ጠቅሶ ቅዳሜ እንደዘገበው የቴል አቪቭ ባለሥልጣናት ከሃማስ ጋር በሚደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር ለማድረግ ልዑካቻውን ወደ ኳታር ለመላክ ወስነዋል።

በእንግሊዘኛ ያ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...