ከ30 አመት በኋላ ለዳግም እይታ የተዘጋጀው ”ሐሙስ ”

Date:

በአርቲስ ስዩም ተፈራ የተፃፈው ‘ሐሙስ’ የተሰኘው ቴአትር የፊታችን ሐሙስ ለእይታ ይበቃል ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ለእይታ የሚበቃው ይህ ቴአትር ተክሌ ደስታ እና ተስፋዬ ሲማ አዘጋጅተውታል ።
ቴአትሩ በ8:00 ሰዓት  ለእይታ ይቀርባል።
ቴአትሩን ፕሮዲዩስ አድርጎ ያቀረበው እውቁ የፊልም ባለሙያ @sewmehon Yismaw ነው ።

ሰው መሆን ከዚህ ቀደም በሀገራችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ’ባሎች እና ሚስቶች ‘ ቴአትር 360ዲግሪ የሚሽከረከር መድረክ ግንባታ እውን እንዲሆን ያደረገ የቴአትር አፍቃሪ ነው ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...