ከ580 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን የኮዲንግ ስልጠና እየወሰዱ ነው

Date:

ስልጠናውን ያጠናቀቁ ከ180 ሺህ በላይ የሚሆኑ ዜጎች የምስክር ወረቀት ማግኘታቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።

የዲጂታል ሥራ ክህሎት ማሳደጊያ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ መንግሥትና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ትብብር የተዘጋጀ ነው።

ፕሮጀክቱ በቀጣዮቹ ሶሰት ዓመታት አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በዌብ ፕሮግራሚንግ፣ በአንድሮይድ ማበልፀግ፣ ዳታ ሳይንስና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ መሠረታዊ የዲጂታል ክህሎት እንዲጨብጡ ያስችላል ተብሏል።

📲 መተግበሪያ | 👉 X ላይ ይከተሉን

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...