ዝክረ የካቲት 12 የሰማዕታት ቀን!!

Date:

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ/የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ከባህል እና ስፖርት ሚ/ር፤ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ጋር በመተባባር ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ራስ መኮንን አዳራሽ የግማሽ ቀን ዐውደ ጥናት አዘጋጅቷል፡፡

ከኢትዮጵያ ምድር አልፎ ለአፍሪካ፣ ለአፍሪካ አሜሪካውያን፣ መላው ጥቁር ሕዝብና ለሰው ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያን አርበኞች፣ አባቶቻችንና እናቶቻችን የነጻነትን ውድ ዋጋ እና ሰው የመሆን ታላቅ የመንፈስ ክብርንና ልእልናን ከፍ ያደረጉበትን የካቲት 12 የሰማዕታትቀንን ለመዘከር በተዘጋጀው ዐውደ-ጥናት ላይ በክብር እንድትገኙ ተጋብዘዋል፡፡

ቦታ፡- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፤ ራስ መኮንን አዳራሽ
ቀንና ሰዓት፡- ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት፤

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...