የመድረክ ማስታወሻ

Date:


የመድረክ መሪና ጋዜጠኛ ወንድወሰን ከበደ መጽሐፍ ወደ ዋሽንግተን ዲሲ እየመጣ ነው ። እሁድ፣ November 30 ቀን 2025 ዓ.ም ከቀኑ 3፡00pm ሰዓት ጀምሮ ስፕሪንግ ፊልድ ፣ ቨርጂኒያ በሚገኘው፣ በዋተር ፎርድ ኤቨንት ሴንተር አዳራሽ ውስጥ ከልዩ ጥበባዊ ዝግጅት ጋር ይመርቃል።

መጽሐፉ ከአዲስ አበባ እስከ ሰሜን አሜሪካ ለ25 ዓመታት ያዘጋጃቸውን እና የመራቸውን የጥበብ መድረኮች የዳሰሰበትና የዘመን መልኮቹን ያስቃኘበት ነው፡፡

በእለቱ ከኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ጋር የተጋራቸውን ታሪኮችና ትዝታዎች ጣዕማቸው ሳይደበዝዝ በልዩ ሁኔታ ተከሽነው ይቀርባሉ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...

የእግር ኳስ ዳኝነት በኢትዮጵያ

ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ግዮን መጽሔት :- እግር ኳስ...

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...