የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካቀረቧቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መካከል:-

Date:

👉የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄ ለመመለስ መንግስት እያካሄደ የሚገኘው የዲፕሎማሲ ስራ እጅግ የሚበረታታ ነው፥

👉በኢትዮጵያ ከከተማ እስከ ገጠር እየተካሄደ የሚገኘው የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያን ገጽታ የሚቀይር ነው፥

👉በትግራይ ክልል የሚታየው የፖለቲካ ልዩነት በሰላም እንዲፈታ ምን እየተሰራ ነው? የፕሪቶሪያው ስምምነት ለምን አልተተገበረም?

👉በሀገሪቱ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ የማጠናቀቅ እና አዳዲስ ፕሮጀክቶችን የመጀመር ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፤ይህ ኢትዮጵያ ያለችበትን ለውጥ ያመለክታል፥

👉በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዜጎች በሽፍቶች፤በጽንፈኞች ይገደላሉ፤ይታገታሉ፤ይዘረፋሉና መፍትሄ ቢሰጥ፣

👉መንግስት ጨካ ገብተው ህዝብን ለችግር ከሚዳርጉ ሃይሎች ጋር ልዩነቶችን በሰላም ለመፍታት ምን እየሰራ ይገኛል?

👉መንግስት በነዳጅ ላይ ድጎማ ቢያደርግም በአንዳንድ ክልሎች የነዳጅ ዋጋው በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል።ይህም በህገወጦች እጅ በመግባቱ እንደሆነ ህብረተሰቡ ቅሬታውን ያነሳል። ቁጥጥሩን ለማጠናከር መንግስት ምን እየሰራ ነው?

👉 በሀገሪቱ የዋጋ ንረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሸማቹን የመግዛት አቅም እየተፈታተነ ይገኛል

👉መንግስት ለግብርናው ዘርፍ የሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ተጨባጭ በሆነ መልኩ ምርታማነትን አሳድጓል የሚሉት ይገኙበታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...