የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ስራው ለኢትዮ ፖስታ ሰጠ

Date:

አሁን ላይ የተቋሙን አገልግሎት ለማግኘት የሚመጡ ደንበኞች የሚፈልጉትን ውል የሚያጽፉት በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አካባቢ የጽሁፍ አገልግሎት በሚሰጡ ግለሰቦች አማካኝነት ነው።ይህም ተገልጋዮችን ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርጋቸው እንደሆነ ተቋሙ አሳውቋል።

በስምምነቱ ላይ ኢትዮ ፖስታ ቅርንጫፉን ወደ ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ በማስፋት የጽሁፍ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን እወቁልኝ ብሏል።

በግለሰቦች እየተሰጠ ያለው የፅሁፍ አገልግሎት ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል የፈጠረ እንደነበር አየተነገረ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...