የአንጋፋው አርቲስት ተክሌ የመኖሪያ ቤት በዕዳ ምክንያት የሐራጅ ጨረታ ወጣበት

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአርቲስት ተክሌ መኖሪያ ቤት የሐራጅ ጨረታ ያወጣባቸው ሚድ ትሬዲንግ ለሚባል ድርጅት ለወሰደው ብድር ቤታቸውን መያዣ በማድረጋቸውንና ድርጅቱ ብድሩን በአግባቡ ባለመመለሱ ነው።

አንጋፋው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ጠቢብ ተክሌ ደስታ ” ድመቷን ማን ገደላት? ” የሚል ተወዳጅ የቴሌቪዥን ድራማ ደራሲ  የአንድን መ/ቤት መዝገብ ቤት አይጥ አስቸግሮ ድመት ሊገዛ ተፈልጎ ” ድመቷ በየትኛው የመ/ቤቱ ህግ ትተዳደር ? በምን መዝገብ ላይ ትስፈር ? ለቀለቧ በጀት እንዴት ይያዝ ? ” አይነት ሀሳቦች የተነሱበት የምን ጊዜም ምርጥ ሥራ ይታወቃሉ።

©️ድሬቲዩብ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...