‎የአውሮፓ ህብረት አሜሪካ ለጣለችው የ30 በመቶ ቀረጥ አፀፋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ

Date:

አሜሪካ በአውሮፓ ህብረት ላይ የ30 በመቶ ቀረጥ የምትጥል ከሆነ ህብረቱ ከነሐሴ 1 ጀምሮ ምላሽ ይሰጣል ሲሉ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ላየን ተናግረዋል።

ፕሬዚዳንቷ የአውሮፓ ህብረት ከነሐሴ 1 በፊት ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆኑን አያይዘው ገልፀዋል።

ነገር ግን አስፈላጊ ከሆነ ህብረቱ ጥቅሞቹን ለማስጠበቅ የመከላከያ እርምጃዎችን ጨምሮ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ ተናግረዋል።

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በአውሮፓ ሕብረት እና በሜክሲኮ ላይ ጭማሪ ቀረጥ ለመጣል እቅድ መያዛቸው ይታወቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...