የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻዉ ተሸነፈ

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከግብፅ ብሄራዊ ቡድን ጋር የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 7ኛ ጨዋታውን አድርጓል።

በካይሮ ኢንተርናሽናል ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፈርኦኖቹ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ዋልያዎቹን አሸንፈዋል።

የፈርኦኖቹን የማሸነፊያ ግቦች ሞሀመድ ሳለህ እና ኦማር ማርሙሽ በመጀመሪያው አጋማሽ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል።

የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን የምድብ 8ኛ ጨዋታውን ጳጉሜ 4 ከሴራሊዮን ጋር ያከናውናል።

ምድቡን ግብፅ በ19 ነጥብ ስትመራ ቡርኪነፋሶ በ14፣ ሴራሊዮን በ9፣ ጊኒ ቢሳው በ7፣ ኢትዮዽያ በ6 እንዲሁም ጅቡቲ በ አንድ ነጥብ ከ2ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ድረጃ ይዘዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...