የኢትዮጵያና ሶማሊያ የወደብ ቴክኒክ ኮሚቴ ስራ ተቋረጠ

Date:

የኢትዮጵያና ሶማሊያ የወደብ ቴክኒክ ኮሚቴ ስራ ማቆሙን አፍሪካን ኢንተለጀንስ ዘግቧል።

በቱርክ አሸማጋይነት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሲያደርጉት የነበረው የወደብ የቴክኒክ ኮሚቴ ስራ ለጊዜው መቋረጡ ታውቋል።

አንካራ ባለፈው አመት የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ መንግስታትን ወደ ጠረጴዛ ካቀረበች በኋላ ኢትዮጵያ በሶማሊያ ወደብ ለማገናኘት የሚያስችል የቴክኒክ ስምምነት ላይ ለመድረስ ጥረት ሲደረግ ቆይቷል ያለው አፍሪካንስ ኢንተሌጀንስ ውይይቶቹ ላልተወሰነ ጊዜ ተቋርጠዋል ብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...