አየር መንገዱ”በእስራኤል በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቴልአቪቭ የምናደርገውን በረራ በጊዜያዊነት የተቋረጠ መሆኑንን እንገልፃለን”ሲል በማህበራዊ ትስስር ገፆቹ ባወጣው መግለጫ አስረድቷል።
በበረራው መቋረጥ ምክንያት ለሚፈጠረው መጉላላት ሁሉ ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ አዳዲስ መረጃዎች ሲኖሩ አሳውቃለሁ ብሏል።
እስራኤል ከኢራን ጋር ወደተባባሰ ጦርነት እየገባች መሆኑ ይታወቃል።
አየር መንገዱ”በእስራኤል በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቴልአቪቭ የምናደርገውን በረራ በጊዜያዊነት የተቋረጠ መሆኑንን እንገልፃለን”ሲል በማህበራዊ ትስስር ገፆቹ ባወጣው መግለጫ አስረድቷል።
በበረራው መቋረጥ ምክንያት ለሚፈጠረው መጉላላት ሁሉ ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ አዳዲስ መረጃዎች ሲኖሩ አሳውቃለሁ ብሏል።
እስራኤል ከኢራን ጋር ወደተባባሰ ጦርነት እየገባች መሆኑ ይታወቃል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
