የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ እስራኤል የሚያደርገውን በረራ አቋረጠ

Date:

አየር መንገዱ”በእስራኤል በተፈጠረው ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ወደ ቴልአቪቭ የምናደርገውን በረራ በጊዜያዊነት የተቋረጠ መሆኑንን እንገልፃለን”ሲል በማህበራዊ ትስስር ገፆቹ ባወጣው መግለጫ አስረድቷል።

በበረራው መቋረጥ ምክንያት ለሚፈጠረው መጉላላት ሁሉ ይቅርታ የጠየቀው አየር መንገዱ አዳዲስ መረጃዎች ሲኖሩ አሳውቃለሁ ብሏል።

እስራኤል ከኢራን ጋር ወደተባባሰ ጦርነት እየገባች መሆኑ ይታወቃል።

ቀዳሚ ጽሑፍ
ቀጣይ ጥሑፍ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...