ጃፓን በፈጣን ኢንተርኔት ሪከርድ ሰበረች

Date:

•  ሙሉ የኔትፊልክስ ፊልሞችን በአንድ ሰከንድ ለማውረድ ያስችላል

ቢዝነስ ቱዴይ እንደዘገበው፤ የጃፓን ተመራማሪዎች በሰከንድ 1 ነጥብ 02 ፔታቢትስ የኢንተርኔት ፍጥነት በማስመዝገብ የዓለም ሪከርድ መስበር ችለዋል፡፡

ግኝቱ የ6ጂ ኔትወርኮችንና የባህር ውስጥ ገመዶችን የኢንተርኔት ፍጥነት በማሻሻል ሙሉ የኔትፊልክስ ፊልሞችን በአንድ ሰከንድ ውስጥ ለማውረድ እንደሚያስችል  ዘገባው አመልክቷል።

አሁን ያለውን የፋይበር ኦፕቲክ ቴክኖሎጂን የሚጠቀመው አዲሱ ግኝት፤ በዓለም ዙሪያ ሰዎች መረጃ የሚጋሩበትን መንገድ፣ የኮምፒውተርና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ አጠቃቀምን በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያሻሽል ተነግሯል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...

ሕወሓት ድብረጺዮንን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

የክልሉ ፕሬዚዳንት ተደርገው የተመረጡት  ድብርጺዮን ገ/ ሚካዔል (ዶ/ር)  ቃለ...

” ኢራን ከምድረ ገጽ ትጠፋለች ” – ትራምፕ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፎክስ ኒውስ ቴሌቪዥን ጋር ቃለ...

የአርበኞች ድል መታሰቢያ እና የዛሬው ትውልድ ለሕብረት ያለው አቋም

የጥንት ኢትዮጵያዊያንአርበኞች ድል 85 ኛው ዓመት መታሰቢያ ሚያዚያ...