ጋዜጠኛ እና ፕሮሞተር አብርሃም ብራንድ አምባሳደር ሆነ

Date:

ፕሮሞተር እና ጋዜጠኛ አብርሃም ግዛው ከ15 ዓመት በላይ የተለያዪ ሁነቶችን ሲያዘጋጅ የነበረ በርካታ ብራንድ አምባሳደሮችን ሲያፈራርም የቆየ የሚዲያ ባለሙያ መሆኑ ይታወቃል። ዛሬም ለአንድ ዓመት የሚቆይ በ1.5 ሚሊየን ብር የአምባሳደርነት ስምምነት ከፍላይ አዲስ ጋር ተፈራርሟል።

ፍላይ አዲስ ትራቭል ሶሉሽን ከሚመለከተው ሚኒስቴር መ/ቤት ሕጋዊ እውቅና በማግኘት ላለፉት አራት ዓመታት አውሮፓ፣ ፖላንድ፣ ቱርክ፣ ጣሊያን፣ ካናዳ፣ ሩሲያ እና ሌሎች በርካታ ሀገራት ለትምህርት፣ ለሥራና ለሕክምና እንዲሁም ለጉብኝት ጉዞ ለሚያደርጉ ዜጎች ሕጋዊ ቪዛና የጉዞ እንዲሁም የማማከር አገልግሎት በመስጠት የሚታወቅ ተቋም ነው።

ከዚህም ጋር በተያያዘ በአሁን ሰዓት እነዚህኑ የቪዛ፣ የጉዞና የማማከር አገልግሎቶችን ይበልጥ በማዘመንና በማስፋት ሀገራት በተጨማሪ በሌሎች ሀገራትም ዜጉች አገልግሎቱን ማግኘት እንዲችሉ ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር የዱቤ አገልግሎት በመስጠት ሕብረተሰቡ በሚሄዱባቸው ሀገራት ሁሉ ለሚያስፈልጓቸው የጉዞ፣ የቪዛና ሌሎች አገልግሎቶቹን በዱቤ ማግኘት እንዲችሉ የሚያመቻች ድርጅት ነው ከጋዜጠኛ አብርሃም ግዛው ጋር መፈራረማችን ስራችንን የበለጠ ተደራሽ ያደርገዋል ሲሉ ተናግረዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...