1 ሺህ 500ኛው የመውሊድ በዓል በአንዋር መስጊድ ይከበራል

Date:

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዓሉን አስመልክቶ በዛሬው እለት በሰጠው መግለጫ በዓሉ የፊታች ሐሙስ ነሐሴ 29 ቀን 20217 ዓ.ም በአንዋር መስጊድ ይከበራል ብሏል።

የልደት በዓሉ ሲከበር ሁሉም የሀይማኖት ተቋማት ለሀገር ሰላም መስፈን በጋራ የሚያከብሩበት ሊሆን ይገባል ብሏል ጠቅላይ ምክር ቤቱ።

በተጨማሪም ሰላምን፣ መቻቻልን፣ ከሌሎች ጋር ተከባብሮ የመኖር እና የአንድነት እሴቶችን ማስታወስ የበዓሉ አካል ሊሆን እንደሚገባ በመግለጫው ተነስቷል።

ወቅቱ በርካታ ድጋፍ የሚሹ ዜጎች ያሉበት በመሆኑ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ማገዝ የህዝበ ሙስሊሙ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የስራ አስፈፃሚ አባልና የሴቶች እና ወጣቶች ዘርፍ ተጠሪ ሺህ አብዱል ሀሚድ አህመድ አሳስበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...