121 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለግሉ ዘርፍ ተፈቅዷል

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዛሬው ዕለት ለባንኩ ከቀረቡ የግሉ ዘርፍ የውጭ ምንዛሪ ጥያቄ ማመልከቻዎች ውስጥ 505ቱን በማጽደቅ ወይም 81 በመቶ ለሚሆኑት ጥያቄዎች ምላሽ  መስጠቱን አስታውቋል።

የ121 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ተመጣጣኝ ዋጋ ያላቸውን የተለያዩ የውጭ ምንዛሪ ኣይነቶች ለተለያዩ ፍላጎቶች  መፍቀዱን ገልጿል።

ይህ  ፈቃድ ማዳበሪያ፣ ነዳጅ እና ሌሎች የገቢ እና የአገልግሎት ክፍያ ፍላጎቶች በየቀኑ እና በመደበኛነት ከሚደረገው የውጭ ምንዛሪ ድጋፍ በተጨማሪእንደሆነ  ነው ያስታወቀው ።

የውጭ ምንዛሪ ፈቃድን ከደንበኞች ፍላጎት እና ከአገሪቱ ስትራቴጂካዊ ቅድሚያዎች ጋር አጣጥሞ በመደበኛነት ምላሽ እንደሚሰጥ ባንኩ በማህበራዊ ድረገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...