Date:

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ስሕተቱን አመነ

በትናትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ/ዶ/ር/ በፌስቡክ ገፃቸው እና በቲዊተር አካውንታቸው ላይ “የአፕል ግብርና ምርታማነታችን እድገት እያሳየ ነው” ከሚል ፅሁፍ ጋር ስድስት የአፕል ምስሎችን አያይዘው ለጥፈው የነበረ ቢሆንም የለጠፉት የአፕል ምስሎች ከሌላ ሀገር የተወሰዱ መሆናቸውን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ልጥፉ ከገፃቸው ላይ መነሳቱን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አሳውቋል።

ስህተቱ የተፈጠረው የታችኛው መዋቅር ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የተሳሳተ መረጃ በመስጠታቸው ነው ብሏል።

ምስሎቹ ከሌላ ሀገር መወሰዳቸውን ጥቆማ ላደረሱና እና እርምት እንድንወስድ ለጠየቁ አካላት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ ከኢራን ጋር የተስማሙባቸውን ነጥቦች ከአርብ በፊት ይፋ ሊያደርጉ ይችላሉ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማቆም የተስማሙባቸውን...

‹‹ሃገረ ትግራይ›› በዘመናት መነፅር ሲታይ

(አጭርዳሰሳ) በወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ) የመጽሐፉርዕስ፡- ሃገረ ትግራይ የመጽሐፉ ዓይነት፡-...

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...