Date:

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ስሕተቱን አመነ

በትናትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ/ዶ/ር/ በፌስቡክ ገፃቸው እና በቲዊተር አካውንታቸው ላይ “የአፕል ግብርና ምርታማነታችን እድገት እያሳየ ነው” ከሚል ፅሁፍ ጋር ስድስት የአፕል ምስሎችን አያይዘው ለጥፈው የነበረ ቢሆንም የለጠፉት የአፕል ምስሎች ከሌላ ሀገር የተወሰዱ መሆናቸውን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ልጥፉ ከገፃቸው ላይ መነሳቱን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አሳውቋል።

ስህተቱ የተፈጠረው የታችኛው መዋቅር ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የተሳሳተ መረጃ በመስጠታቸው ነው ብሏል።

ምስሎቹ ከሌላ ሀገር መወሰዳቸውን ጥቆማ ላደረሱና እና እርምት እንድንወስድ ለጠየቁ አካላት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...