Date:

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ስሕተቱን አመነ

በትናትናው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ/ዶ/ር/ በፌስቡክ ገፃቸው እና በቲዊተር አካውንታቸው ላይ “የአፕል ግብርና ምርታማነታችን እድገት እያሳየ ነው” ከሚል ፅሁፍ ጋር ስድስት የአፕል ምስሎችን አያይዘው ለጥፈው የነበረ ቢሆንም የለጠፉት የአፕል ምስሎች ከሌላ ሀገር የተወሰዱ መሆናቸውን ተከትሎ በዛሬው ዕለት ልጥፉ ከገፃቸው ላይ መነሳቱን የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት አሳውቋል።

ስህተቱ የተፈጠረው የታችኛው መዋቅር ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት የተሳሳተ መረጃ በመስጠታቸው ነው ብሏል።

ምስሎቹ ከሌላ ሀገር መወሰዳቸውን ጥቆማ ላደረሱና እና እርምት እንድንወስድ ለጠየቁ አካላት የጠቅላይ ሚኒስቴር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...