“የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ” በድምቀት ተመረቀ

Date:

በደራሲ አበረ ሽፈራው የተፃፈው “የበርበሬ ዐውሎ ነፋስ” የተሰኝው አዲስ መፅሐፍ ዋልያ መጽሐፍት አዳራሽ በርካታ ታዳሚያን በተገኙበት በድምቀት ተመረቀ ::


በዚህ የመጽሐፍ ምርቃት ፕሮግራም ላይ ሰለሞን ሳህለ፣ ቢንያም ውብሸት ፣ ኤደን ሃብታሙ ፣ እናኑ ግርማ ፣ ህይወት እምሻው ከመጽሐፉ ላይ በንባብ እቅቅርበዋል:: ደራሲ አበረ ሽፈራው በአዲስ ልሳን ጋዜጣ እና በፉና በጋዜጠኝነት አገልግሏል::

የእለቱ የክብር እንግዳ በመሆን መጽሐፉን በይፋ የመረቁት የመጽሐፉ ደራሲ አበረ ሽፈራው ወላጅ አባት እና የአበረ የትዳር አጋር የሆነችው የደራሲ ህይውት እምሻው እናት ነበሩ:: የደራሲው ወላጅ አባት በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ እንደተናገሩት :-

” ከልጅነቱ ጀምሮ መጽሐፍ ማንበብብ ይወድ ስለነበር እኔም በወር እስከ ሶስት መጵሐፍትን እየገዛሁ እንዲያነብ አደርግ ነበር::
ዛሬ እርሱም መጽሐፍ ጽፎ የእርሱን መጽሐፍ ለመመረቅ ስለበቃሁ በጣም ደስ ብሎኛል::


እንክዋ ደስ ያለህ ” በማለት ደስታቸውን ገልጸዋል::ደራሲውም ለአባቱ የአክብሮትና የምስጋና ሥጦታ አበርክቷል::

(ይትባረክ ዋለልኝ)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...