ለንደን ዳይመንድ ሊግ

Date:

በለንደን ዳይመንድ ሊግ በሴቶች 5000 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች 1ኛ እና 2ተኛ ተከታትለው ገብተዋል።

ሰባት ኢትዮጵያውያት በተሳተፉበትና እርስ በእርስ ከፍተኛ ፉክክር ባሳዩበት ውድድር መዲና ኢሳ እና ፋንታዬ በላይነህ የመጨረሻዋ መስመር ድረስ ያደረጉት እልህ አስጨራሽ ፉክክር ቀልብ የሚስብ ነበር።

አውስትራሊያዊቷ ሮዝ ዴቪስ ከኋላ ተነስታ በመምጣት በሶስተኛነት አጠናቅቃለች። የገባችበት ሰዓትም (14:31.45) በርቀቱ አዲስ የኦሽኒያ ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቦላታል።

እስከ መጨረሻዎቹ 50 ሜትሮች ድረስ ጠንካራ ፉክክር ያደረገችው ፎቶን ተስፋዬ በአራተኛነት አጠናቅቃለች።

1ኛ.  🇪🇹 መዲና ኢሳ (14:30.57
2ኛ.  🇪🇹 ፋንታዬ በላይነህ (14:30.90)

ምስጋናው ታደሰ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...