የኢትዮጵያ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም በይፋ ተመሠረተ

Date:

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በይፋ የተመሠረተው ፎረሙ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች በብሔራዊ የልማት፣ ፈጠራና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ላይ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸው መሆኑ ተጠቁሟል።

በፎረሙ የሚካተቱ ተቋማት፦

🟠 በምርምር፣
🟠 በድኅረ ምረቃ ፕሮግራም፣
🟠 በፋኩልቲ ልማት እና
🟠 የፈጠራ ማዕቀፎች ላይ የተሰማሩ እንዲሆኑ ይጠበቃል ነው የተባለው።

ፎረሙ የምርምር ላቦራቶሪዎችና ዲጂታል ፕላትፎርሞችን በጋራ መጠቀምና በእውቀት ሽግግርና በማኅበረሰብ ተኮር ሥራዎች ልምዶችንና አዳዲስ አሠራሮችን መለዋወጥ የሚያስችል መሆኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...