ኢራን እና የአውሮፓ ሀገራት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር ጀመሩ

Date:

ኢራን ከእንግሊዝ፣ ከፈረንሳይ እና ከጀርመን ከመጡ ልዑካን ጋር በቱርክ በሚገኘው የኢራን ቆንፅላ ጄኔራል ጽ/ቤት ሁለተኛ ዙር የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ድርድር አካሂደዋል፡፡

ልዑካኖቹን የጫኑ ተሽከርካሪዎች ወደ ቆንስላው ግቢ ሲገቡ የታዩ ሲሆን፤ ውይይቶቹ በዝግ በር እየተካሄዱ ነው።

ማጂድ ታክህት ራቫንቺ እና ካዜም ጋሪባባዲ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ኢራንን ወክለዋል።

ኢራን በ2015 የኒውክሌር ስምምነት የአውሮፓ ፈራሚዎች በጠየቁት መሰረት ድርድሩን ለመቀጠል ተስማምታለች።

በተጨማሪም ፓርቲዎቹ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ከሚደረገው ቀጥተኛ ያልሆነ ድርድር በተጓዳኝ ንግግር ለማድረግ ተስማምተዋል።

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል እንዲሁም ከአውሮፓ ወገኖች ጋር የነበረው ሰፋ ያለ የድርድር ሂደት እስራኤል ሰኔ 13 በኢራን ላይ ጥቃት ከፈጸመች በኋላ ተቋርጧልተቋርጧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...