ንጉሥ አርማህ ቴአትር ከሩብ ምዕተ ዓመት በኋላ ወደ መድረክ ተመለሰ

Date:

ቴአትሩ በዶክተር ተሻለ አሰፋ ተዘጋጅቶ ቀደምትና አዳዲስ ተዋንያንን በመያዝ፣ በድርሰትና በዝግጅት ተሻሽሎ፣ በአዲስ መልክ ከእሑድ ሐምሌ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዕይታ ሊበቃ እንደሆነ የቴአትሩ ጸሐፊ መልካሙ ዘርይሁን ገልጿል።

ሥድስት ወራት የልምምድ ጊዜ የፈጀው ይህ ታሪካዊ ቴአትር የተዋንያኑን አቅምና ብቃት በሚገባ መፈተን የቻለ እንደነበርም ሰምተናል።

የዛሬ 25 ዓመት በደራሲ መልካሙ ዘርይሁን ተፅፎ በማንያዘዋል እንደሻው የተዘጋጀው ንጉሥ አርማህ ቴአትር ተስፋዬ ገብረሃና እንደ ልዑል፣ ቅድስት ገ/ስላሴ እንደ ልዕልት በመሆን ተጫውተውታል።

ከ25 ዓመታት በኋላም ቴአትሩ ሲመለስ ሁለቱም ተዋንያን ንጉሥና ንግስት ሆነው እንደሚጫወቱ ከደራሲው ሰምተናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...