ህወሃት በኤርትራ ፅህፈት ቤት መክፈቱ ተገለፀ

Date:

የህወሃት እና የሻዕብያ ግንኙነት ስር እየሰደደ መሆኑን ያመለከቱት የባይቶና ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ክብሮም በርሀ፥ የህዉሓት ቡድን ፅሕፈት ቤቱን ሙሉ በሙሉ ከትግራይ ዉጭ በማድረግ በኤርትራ ሰንዓፈ ላይ መክፈቱን አጋልጠዋል።

የጥቂት አመራሮችን ጥቅም ለማረጋገጥ ትግራይን ለማውደም እየተሞከረ እንደሆነ አቶ ክብሮም ጨምሮ ገልፆል።

ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ፈጥረናል” በሚል የህወሓት አመራሮች ህዝብን ያለፍላጎቱ ወደ ኤርትራ ድንበሮች እየወሰዱት እንደሆነም አስታውሰዋል ሲል ኢትዮሊንክ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...