የንግድ ባንክ አዲስ የዲጂታል መተግበሪያ፡ “ሲ.ቢ.ኢ በጄ” በይፋ ቀረበ

Date:

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “ሲ.ቢ.ኢ በጄ” (CBE ByG) የተሰኘ አዲስ የዲጂታል መተግበሪያ አማራጭ በይፋ አስተዋውቋል።

ባንኩ ይፋ ያደረገው ይህ መተግበሪያ ቀደም ሲል ከነበሩት የንግድ ባንክ የዲጂታል አገልግሎቶች በተለየ ይዘት መቅረቡ ተመላክቷል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት የሆኑት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እንዳሉት፣ መተግበሪያው በተለይ ለዲጂታል ብድርና ቁጠባ አገልግሎት የሚውል ነው።

በዚህ መተግበሪያ አማካኝነት ደንበኞች ያለምንም ማስያዣ (Collateral) በዲጂታል የታገዘ የብድር አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ ሲሆን፣ መጠኑም ከ500 ብር እስከ 150,000 ብር (አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ ብር) ድረስ መበደር እንደሚችሉ ገልጸዋል።

መናኸሪያ ሬዲዮ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...