ብሔራዊ ባንክ የ150 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ አቀረበ

Date:



​የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዓመቱን ማጠናቀቂያ ምክንያት በማድረግ ነገ ቅዳሜ ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ እንደሚካሄድ አስታወቀ።

በዚሁ ልዩ ጨረታ ላይ 150 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለገበያ እንደሚቀርብ ተገልጿል።

​ባንኩ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፣ ይህ ልዩ ጨረታ እየተካሄደ ያለው ባንኩ በየሁለት ሳምንቱ የሚያካሂደውን መደበኛ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ ተከትሎ ነው።

የጨረታው ዋና ዓላማም የዋጋ ንረትን መቆጣጠርና የሀገሪቱን የውጭ ኢኮኖሚ መረጋጋት ማረጋገጥ እንደሆነ ተጠቅሷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምርጫ ለሰላም ግንባታ

ግዮን መጽሔት :-ለኢትዮጵያ ሰላም ምርጫ አማራጭ የሌለው መንገድ ነው።...

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...