ታሜሶል ኮምኒኬሽን የአዲስ አመት ዋዜማ ኤግዚቢሽንን በተከታታይ ማስተናገድ የሚያስችለውን ጨረታ አሸነፈ

Date:

የ2018 አዲስ አመት ዋዜማ ኤግዚቢሽንን ለማዘጋጀት ዛሬ መጋቢት 16 ቀን በተከፈተው ጨረታ ታሜሶል ኮምኒኬሽን በ92 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አሸናፊ ሆነ፡፡

በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማእከል የተዘጋጀውን የ2017 የአዲስ አመት ዋዜማ ያዘጋጀው ታሜሶል ቀጣዩን የአዲስ አመት ዋዜማ ለማስተናገድ ያቀረበው ዋጋ ከተከታዩ ተጫራች አንፃር የ6.9 ሚሊየን ብር ብልጫ አለው፡፡

በቀጣዮቹ ቀናት የሚከፈተውን የፋሲካ በዓል ዋዜማ ኤክስፖ ጨረታ በ60 ሚሊየን ብር አሸንፎ የሚያዘጋጀው ታሜሶል ኮምኒኬሽን አዳዲስ አቀራረቦችን በማስተዋወቅ የበዓል ዋዜማ ግብይቱ የተሻለ እና ሳቢ እንዲሆን እንደሚሰራ ነው ለካፒታል የገለጸው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...