ዋልያዎቹ አሸነፉ

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሳኦ ቶሜ ጋር ያደረገውን የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ 1ለ0 አሸንፏል።

ለዋልያዎቹ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ቸርነት ጉግሣ ማስቆጠር ችሏል።

ኢትዮጵያ የቅድመ ማጣሪያ የደርሶ መልስ ጨዋታውን በድምር ውጤት 4ለ0 በማሸነፍ ምድብ ድልድሉን ተቀላቅላለች።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቀጣይ የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎች የሚያደርግ ይሆናል።

የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ምድብ ድልድል በቅርብ ይገለጻል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...