የቻይና ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንቶች 9.5 ቢሊየን ዶላር ፈሰስ ማድረጋቸው ተገለጸ

Date:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮምሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) የቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና የንግድ ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ጋኦ ዩንሎንግ እና የልዑክ ቡድናቸውን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ እንዳስታወቁት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከ3 ሺህ 500 በላይ ቻይናውያን 9.5 ቢሊየን ዶላር ፈሰስ አድርገዋል ፡፡

በመጪው ግንቦት 4 እና 5/2017 በሚደረገው የኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ ፎረም ላይ ቻይናውያን እንዲሳተፉ ኮሚሽነር ዘለቀም ጥሪ አቅርበዋል፡፡

መረጃው እንደሚያሳየው ጋኦ ዩንሎንግ በቻይና በተለያየ ደረጃ ያሉ ከ55ሺ በላይ የንግድ ማህበራት በኢትዮጵያ መጥተው መዋለንዋያቸውን እንዲያፈሱ እንደሚደግፉ ገልጸዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...