ፒኤስጂ አሸነፈ

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ፒኤስጂ ከአርሰናል ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 ማሸነፍ ችሏል።

የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግብ ኦስማን ዴምበሌ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።

በጨዋታው የፒኤስጂው የፊት መስመር ተጨዋች ኦስማን ዴምበሌ ጉዳት አጋጥሞት ተቀይሮ ለመውጣት ተገዷል።

በሌላ በኩል የአርሰናሉ የመስመር ተጨዋች ጁሪየን ቲምበር ጉዳት አጋጥሞታል።

የመልስ ጨዋታው በሚቀጥለው ሳምንት ፓሪስ ላይ የሚደረግ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...

በኦሮሚያ ክልል የ4.5 ሚሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

ፈያ ኢንተግሬትድ ዴቬሎፕመንት ኦርጋናይዜሽን በኦሮሚያ ክልል የሚከሰቱ የበሽታ ወረርሽኞችን...