32 አዳዲስ አነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎችን ለመገንባት ጥያቄ መቅረቡን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን አስታወቀ

Date:

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግስቴ እንደገለጹት ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት 23 አውሮፕላን ማረፊያዎች መደበኛ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም 22 የአነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎች በባለስልጣኑ እውቅና አግኝተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው ፡፡

በፌደራል መንግስት አምስት ኤርፖርቶች እየተገነቡ እንደሚገኙ ጠቁመው ነባሮቹ ላይም የማስፋፊያና የማሻሻያ ተግባራት እየተከናወኑ ይገኛል ።

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ከፌዴራል መንግሰት በተጨማሪ የክልል መንግስታት፣ የከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ባለሀብቶች ኤርፖርት እንዲገነቡ እና እንዲያስተዳድሩ የሚያስችል መመሪያ ማውጣቱንም አስታውቀዋል ።

በዚሁ መሰረት 32 አዳዲስ አነስተኛ አውሮፕላን ማረፊያዎችን ለመገንባት ጥያቄ የቀረበ ሲሆን ባለስልጣኑ ቦታው ድረስ በመሄድ መረጣ ማካሄዱን ተናግረዋል ።

የቅዳሜገበያ….ፌስቡክ ገጽ
የቅዳሜገበያ….ቴሌግራም
የቅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

መረጃ በማይሰጡ ኃላፊዎች ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የሚያስችል ሕግ ተዘጋጀ

የመገናኛ ብዙሃን እና የመረጃ ነፃነት የየራሳቸው ባህሪ ቢኖራቸውም እስካሁን...

የ30 ዓመታትን ጉዞ የሚዘክረው ዳሸን ኤክስፖ

የዳሸን ባንክን 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው...

‹‹ሀገር ጥለው የጠፉና ድርጅቶቻቸውን ለመዝጋት የተገደዱ አሉ››

አቶ አለማየሁ ከተማ(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት) ግዮን መጽሔት :-...

የሰላም ስምምነት ሳይፈጸም የንግድ መርከቦች ጉዞ እንደማይጀምሩ የነዳጅ ጫኝ ኩባንያ ኃላፊ ተናገሩ

የሲውዲን ነዳጅ አጓጓዥ ኩባንያ የሆነው ‘ስቴና በልክ’ ዋና ስራ...