“የመድረክ ማስታወሻ “መጽሐፍ በሒልተን ሆቴል ይመረቃል

Date:

የኢትዮጵያ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን የመድረክ ቆይታ የሚተርከውን በጋዜጠኛና መድረክ መሪ ወንድወሰን ከበደ የተዘጋጀው”የመድረክ ማስታወሻ “መጽሐፍ እሁድ ግንቦት 3/2017 በሒልተን ሆቴል በታላቅ ድምቀት ይመረቃል ።

በዝግጅቱ ላይ ስመጥር ሙያተኞች በመድረኩ ላይ ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ።

በመድረክ ማስታወሻ የመጽሐፍ ምርቃት ሥነሥርዓት ላይ ለመድረክ ዝግጅት የተጋበዙ የሚዲያ ባለሙያዎች ዓለምነህ ዋሴ፣ ደረጀ ኃይሌ፣ አዳነች ወልደገብርኤል ፣ አንዱዓለም ተስፋዬ፣ ሰርፀ ፍሬስብሀት፣ ጥበቡ በለጠ፣ እናትፋንታ ውቤ፣ ለዓለም አሰፋ ይገኛሉ።

እንዲሁም
ከአክሱማይት ባንድ ጋር ፀጋዬ እሸቱ፣ መሳፍንት አወቀ፣ ህብስት ጥሩነህ፣ አሰግድ ሙሉጌታ፣ ግዛቸው ተሾመ፣ ዳን አድማሱ…. ይሰየማሉ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...