“በቻይና ላይ የተጣለው ታሪፍ ሊቀንስ ይችላል” ትራምፕ

Date:

በቻይና ላይ የተጣለው የ145 በመቶ ታሪፍ ሊቀንስ እንደሚችል የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።

የፕሬዝዳንቱን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ በአሜሪካና ቻይና መካከል የተቀሰቀሰው የንግድ ጦርነት፤ ትልቅ የሚባል የታሪፍ መጠን እንዲጣል አድርጓል።

የሁለቱ ሀገራት ባለስልጣናት በስዊዘርላንድ ሌነጋገሩ ነው መባሉን ተከትሎ የተሰነዘረው የፕሬዝዳንቱ ንግግር፤ የንግድ ጦርነቱ መለሳለስ እያሳየ ስለመሆኑ ጠቋሚ ተደርጓል።

ትራምፕ ታሪፉ ከዚህ በላይ አይጨምርም፣ ይልቁንም እየቀነሰ መምጣቱ እንደማይቀር እናውቃለን ሲሉ መናገራቸውንም ቢቢሲ ዘግቧል።

ቻይና በአሜሪካ የተጣለባትን የ145 በመቶ ታሪፍ ተከትላ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የ125 በመቶ ታሪፍ መጣሏ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...