ማኅበራዊ ጉዳይ

ሃይንከን ኢትዮጵያ – የማኅበረሰብ ድጋፍ- ምርትን በኃላፊነት መጠቀም

ሃይንከን ኢትዮጵያ የኢትዮጵያን ገበያ ከተቀላቀለበት የአውሮፓውያኑ 2011 ጀምሮ በሺዎች ለሚቆጠሩ በርካታ የሥራ እድል የፈጠረ፣ ማኅበረሰቡን በተጨባጭ የደገፈ፣ በአገሪቱ ሁለተኛ ግብር ከፋይ የሆነ ብሎም በአካባቢ ጥበቃና ምርቶቹ በኃላፊነት እንዲጠጡ የሚሰራ የአገር ሀብት የሆነ ድርጅት ነው፡፡  አገርን ማልማት በሁሉም የኅብረተሰብ ክፍሎች የላቀ ተሳትፎ ሲደገፍ ዕውን የሚሆን ነው፡፡ በዘመናዊ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ደግሞ፤ የአንድ ተቋም ስኬት የሚለካው በአትራፊነቱ ብቻ ሳይሆን ለአገር ኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ ልማት በሚያበረክተው አገራዊ አስተዋጽኦ ጭምር ነው፡፡ ይህንንም ሃይንከን በተለያዩ ጊዜያት በተግባር ገልጦታል፡፡  ሃይንከን ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ፣ ሐረርና በደሌ በርካታ የማኅበራዊ ድጋፍ ተግባራትን ያከናውናል፡፡ ደራሽ በተሰኘው ለችግረኛ ወገኖች...

ለትግራይ የትምህርት ትንሣኤ የተቀመጡ ፖሊሲዎች

በትግራይ ክልል የትምህርቱን ዘርፍ መልሶ ለመገንባት የሚከተሉት የፖሊሲ አማራጮች የቀረቡትን የድርጊት መርሀግብሮች ተግባራዊ ለማድረግ አማራጭ ስልቶችን ያስቀምጣሉ፡፡ የፖሊሲ አማራጭ 1፡ በትግራይ ክልል አስቸኳይ የትምህረት ቤት ምገባ ፕሮግራም ግባራዊ ማድረግ እድሎች፡- የተሻሻለ የተማሪዎች ተሳትፎና ምዝገባ እንዲኖር ያስችላል፡- የትምህርት...

በትግራይ የትምህርቱ ዘርፍ እንዴት ያገግም?

(ጥናት የገለጣቸው እውነቶች) በዳንኤል መኮንን ይልማ መግቢያ የትግራይ ክልል ትምህርት ዘርፍ ለሁለት አመታት በተካሄደው አውዳሚ ጦርነትና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ባስከተሉት ጥምር ጉዳት በከፍተኛ ቀውስ ውስጥ በመዳከር ላይ ይገኛል፡፡ የትምህርት ስርአቱ በተራዘመው ጦርነት ምክንያት ጭርሱኑ የመንኮታኮት አደጋ ተጋርጦበት...

‹‹እንደ እኔ በሕይወት ለውጥ ለማምጣት ከፍታን ይቀላቀሉ››

ዲቦራ በሱፈቃድ ዲቦራ በሱፈቃድ ትባላለች፡፡ ኑሮዋን በሀዋሳ ከተማ ያደረገች ጠንካራ የ23 ዓመት ወጣት የአካል ጉዳተኛ ናት። ዲቦራ ዕድሜዋ ለትምህርት ሲደርስ ትምህርት መማር የጀመረች ቢኾንም፣ የቤተሰባቸው ዋና የገቢ ምንጭ በሆኑት አባቷ ሞት ምክንያት ግን፣ የገንዘብ እና...

‹‹እንደ እኔ በሕይወት ለውጥ ለማምጣት ከፍታን ይቀላቀሉ››

ዲቦራ በሱፈቃድ ዲቦራ በሱፈቃድ ትባላለች፡፡ ኑሮዋን በሀዋሳ ከተማ ያደረገች ጠንካራ የ23 ዓመት ወጣት የአካል ጉዳተኛ ናት። ዲቦራ ዕድሜዋ ለትምህርት ሲደርስ ትምህርት መማር የጀመረች ቢኾንም፣ የቤተሰባቸው ዋና የገቢ ምንጭ በሆኑት አባቷ ሞት ምክንያት ግን፣ የገንዘብ እና...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች