ሰሞነኛ

ኮሎኔል ጎሹ ወልዴ የአርአያ ሰው ሽልማት እውቅና አገኙ

አገራቸውን በልዩ ልዩ የሥራ ኃላፊነቶች ያገለገሉት ኮሎኔል ጎሹ ወልዴ የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 16 2018 በዳላስ ቴክሳስ በተደረገው የአርአያ ሰው ሽልማት ላይ ተገኝተው እውቅናቸውን ተቀብለዋል ። በዕለቱ ሌሎች ለአገራቸው የሠሩ ኢትዮጵያዊያን የተሸለሙና መታሰቢያ የተደረግላቸው ሲሆን ከእነዚህ...

ከአማራ ክልል ቀውስ ጋር በተገናኘ በሽብር ለተከሰሱት የቀረበው የይቅርታ ሰነድ ምን አካቷል? ተከሳሾቹስ ምን ምላሽ ሰጡ?

ከተከሳሾቹ መካከል አቶ ዮሐንስ፣ መስከረም፣ ጎበዜ፣ ክርስቲያን እና ሲሳይ በአማራ ክልል ከተከሰተው ቀውስ ጋር በተያያዘ በሽብር ለተከሰሱት ከሦስት መቶ በላይ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች እና ሌሎች ግለሰቦች በይቅርታ እንዲለቀቁ ሂደት ላይ ይገኛሉ። ለሽብር ተከሳሾች የቀረበው የይቅርታ ሰነድ...

በችኮላና በጥድፊያ” የሚዘጋጁ ህጎች፣ በህግ አወጣጥ ስርዓቱ ላይ አለመረጋጋት እየፈጠሩ ነዉ

በኢትዮጵያ የህግ አወጣጥ ሂደት ውስጥ ተደጋጋሚ ማሻሻያዎች፣ የአዋጅ መሻሮችና መጣረሶች እየታዩ መሆኑን፣ ይህንንም መረጋጋት ለማምጣት የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ፖሊሲም ሆነ ወጥ የህግ ማዕቀፍ በሀገሪቱ አለመኖሩን ፌደራል የህግ እና ፍትህ ኢንስቲትዩት ያካሄደው ጥናት አመለከተ። ጥናቱ "የህግ...

ሲፒጄ ለ6 ሃገራት ጋዜጠኞች እውቅና ሲሰጥ በኢትዮጵያ የታሠሩት እንዲፈቱ ጠየቀ

መቀመጫውን ኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች ተከላካይ ኮሚቴ በእንግሊዝኛ ምህጻሩ ሲፒጄ ለስድስት ሃገራት ጋዜጠኞች እውቅና ሰጠ። 16ቱ የታሰሩ ኤርትራውያን ጋዜጠኞች ናቸው። ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተው ዓለም አቀፍ ተቋም ኢትዮጵያው ውስጥም በእስር ላይ የሚገኙ አምስት ጋዜጠኞችን እንዲፈቱ ለሀገሪቱ...

ሌተናንት ጄነራል ታደሰ ወረደ ‘በቁም እስር ላይ’ ናቸው?

በፕሪቶሪያ ስምምነት መሠረrት የተቋቋመውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለአንድ ዓመት ሲመሩ የነበሩት ሌተናንት ጄነራል ታደሰ ወረደ ከሥልጣናቸው ከተወገዱ ወዲህ ስለሚገኙበት ሁኔታ የሚያብራራ ተጨባጭ መረጃ አልወጣም። በፕሪቶሪያ ስምምነት መሠረት የተቋቋመውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለአንድ ዓመት ሲመሩ የነበሩት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች