ሰሞነኛ

የአቶ ጋሻው መርሻና የቢቢሲ ቃለ ምልልስ ለምን ተቋረጠ ?

"የአማራ ክልል 95 በመቶ አካባቢ ሰላም ነው" የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ ሥልጣን ከመምጣታቸው በፊት ይካሄዱ የነበሩ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችንተከትሎ በተሰባሰቡ ወጣቶች ነበር ወደ ፓርቲነት ያደገው። ከለውጡ በኋላም በአማራ ክልል በርካታ ደጋፊዎችን ማፍራት የቻለ...

በአንድ ማህፀን ተካፍለው በመኪና አደጋ በአንድ መቃብር ያረፉት የአለታ ጩኮ ሙሽሮች

በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ዛሬ እየተሽከረከረ ያለ ልብ የሚሰብር የሁለት መንትዮች ሞት ዜና አለ። የለጋዎቹ እህትማማቾች  የእኑዬ እና የቡዬ ሞት። ​በደቡቡ የሀገራችን ክፍል፣ በአረንጓዴውና ለምለሙ የአለታ ጩኮ ምድር ሳምራዊት (እኑዬ) እና ሰላማዊት (ቡዬ) ሲወለዱ ምድር “ሁለት...

ሶስት የቀድሞ የትግራይ ኃይሎች ከፍተኛ አዛዦች ወደ አዲስ አበባ ገቡ

ሶስት የቀድሞ የትግራይ ኃይሎች ከፍተኛ አዛዦች በዚህ ሳምንት ትግራይን ለቀው በመውጣት ወደ አዲስ አበባ መግባታቸውን አዲስ ስታንዳርድ አረጋግጧል። ብርጋዴር ጄኔራል ጉዕሽ ገብሬ፣ ብርጋዴር ጄኔራል ከበደ ፈቃዱ እና ኮሎኔል ንጉሤ ወልደገብርኤል የተባሉት እነዚህ መኮንኖች፤ ለሁለት...

ይሄ ጦርነት ከተጨመረበት ጠቅላላ እንደ ህዝብ ይጠፋል ማለት ነው ” – ቃንጪ ፓርቲ

በጦርነት " የተመናመነው " የትግራይ ህዝብ ዳግም ጦርነት ከተከፈተበት " ህልውናው " እንዳይጠፋ፣ አሁንም ቢሆን ችግሮች በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሳሰቡ። ነዋሪዎች፣ በትግራይ " የኤርትራ ሠራዊት በገፍ እየተጠጋ " እንደሆነ እየገለጹ...

የዘመናዊቷ ቱርክዬ አርክቴክት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን

ከኢስታንቡል ከንቲባነት እስከ ሀገር መሪነት የተጓዙትና የዘመናዊቷ ቱርክዬ አርክቴክት በመባል የሚታወቁት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን።በፈረንጆቹ 1954 በኢስታንቡል ከተማ የተወለዱት ኤርዶዋን የፖለቲካውን ዓለም የተቀላቀሉት በፈረንጆቹ 1994 የኢስታንቡል ከንቲባ በመሆን ነበር። የከተማዋ ከንቲባ በነበሩበት ወቅት በውሃ አቅርቦት፣ በትራንስፖርት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች