ዕይታ

በዚህ እጅግ ዋልጌነት በተሞላበት ስብከት ማዘኔንም ማፈሪንም…ዮናስ ጎርፌ

ጊዜው ከሀጫሉ ሁንዴሳ ሞት አራት ቀን በኃላ ነው። ግሎባል አልያንስ የሚባል ግብረ ሰናይ ድርጅት ውስጥ በቦርድ አባልነት እሳተፍ ነበርና በሻሸመኔ ከተማ ውስጥ የደረሰውን ውድመት አይቶ እርዳታ ለማድረግ ወደዛው ሄደን ነበር። ከመንግስት ባለስልጣናት ጋር ተወያየን፣...

‹‹ኢሳያስ አፈወርቂ ከአገር ይኮበልላሉ››

የቀድሞው የአሜሪካ አምባሳደር ሻብያን ነክሰው ይዘዋል፡፡ ዛሬ ደግሞ፣ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እንደ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም ፈርጥጠው ከአገር ይወጣሉ ይህም በቅርብ ይሆናል ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡ የአሰቡ ዘመቻ ከተጀመረ ኢሳያስ ከስልጣን ይወገዳሉ የሚል ትንተና እየተሰጠ ባለበት በዚህን...

15 አዲስ የተከፈቱት ቅርንጫፎች ቀጣይ ዓመት ሥራ ይጀምራሉ ተብሏል

በአገልግሎቱ ላይ የሚነሳበትን ቅሬታ ለመፍታት ላለፉት 4 ዓመታት የሪፎርም ሥራዎችን ሲሰራ የቆየው የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 34 ነጥብ 1 ቢልዮን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታውቋል፡፡  የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት “አገልግሎት አሰጣጡን ከእጅ...

ወንድሜ እንዳለጌታ ሰላም ይሁንልህ፤

በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን) በመጽሐፍት ዙሪያ በምታዘጋጀው ዝግጅትህ ከ60ዎቹ ትውልድ ጋር የምታደርገው ወግህን እከታተላለሁኝ። በዚህ ሳምንትም የኢሕአፓ አባል ከሆኑት ከወ/ሮ ነጻነት መንግሥቱ ጋር ያደርግኸው ውይይት እጅግ ቀልቤን ሳበውና በኢሕአፓ ታጋዮች ዙሪያ አንድ ገጠመኜን ላካፍልህ ወደድኹ።  መቼም ያ...

የዶ/ር ወዳጄነህ መልዕክት ምንድን ነዉ?

ለብፁዕ ቅዱስ አባታችን አቡነ ኤልያስየአርባ ምንጭ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ። ብፁዕነትዎ በአባትነት ስልጣንዎ "ለዶ/ር ወዳጄነህ አድርሱልኝ" ብለው ያስተላለፉልኝ መልዕክት ደርሶኛል። ብዙ ሰዎች ቪዲዬውን እየላኩልኝ ደጋግሜ አየሁት፣ ሰማሁት። በመጀመርያ የእኔ ከንቱ ስሞ በእርስዎ ቅዱስ አንደበት በመጠራቱ ብቻ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች