ልዩ ልዩ ዜና

«ፍትህ በግፍ እየሞቱ ላሉ እና ትኩረት ለተነፈጋቸው ንፁሀን ወገኖቻችን»

የአክብሮት ሰላምታዬን በማስቀደም ለመላው ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ እንኳን ለታሪካዊውና አንጸባራቂው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ የሚል መልዕክቴን ሳስተላልፍ በታላቅ ብሄራዊ ኩራት ነው፡፡ የዘንድሮውን ፻፴ ኛው የአድዋ ድል በዓል ስናከብር ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በሀገራችን ባለው የፖለቲካ አለመረጋጋት...

“ሀገር እና ዓድዋ”

ቅዳሜ ከሰዓትዎን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀነው ልዩ ፕሮግራም ያሳልፉ ስለ ሀገራችን ማወቅ ያሉብንን እውነታዎች ምንድናቸው? እነሱንስ የምንገልጽባቸውን ወሳኝ ቃላት ምን ያህል እንግባባ'ባቸዋለን? ስሞችን በትክክል ካላወቅን ወይም የጋራ ስም ካልፈጠርን ለጋራ ሀገር በጋራ...

“ተመስገን ባዲሶ ከህመም ጽናት እስከ ዘላለም እረፍት”

ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ "ከቀዶ ጥገናው በሰላም ነቃሁ" ብሎ በፈገግታ ተስፋን ሲዘራብን የነበረው ድንቅ የጥበብ ሰው ተመስገን ባዲሶ፣ ዛሬ የሞት መልዕክተኛ በሩን አንኳኳ። ከካንሰር ህመም ጋር ሲያደርግ የነበረውን አስቸጋሪ ትግል አቁሞ ዛሬ ሌሊት በሰላም አርፏል። ተመስገን...

“አዲስ ጣቢያ”

የቀድሞዎቹ፣ ከቀድሞም የቀድሞዎቹ የነፃ ፕሬስ ጋዜጠኞች የዜና/መረጃ ገፅ ነው።ተከተሏቸው።https://www.facebook.com/share/p/1AeDXdYSsP/🇪🇹

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች