ሲቪክ ማኅበረሰብ

‹‹ከፍታ በወጣትነቴ ከማንበብና መጻፍ ጋር አስተዋወቀኝ››

እሙሽ ብርሃኑ እሙሽ ብርሃኑ ትባላለች፡፡ የ25 ዓመት ወጣት ናት፡፡ ውልደቷ እና ዕድገቷ በወላይታ ሶዶ ከተማ ቢኾንም፣ አሁን ላይ ኑሮዋን ያደረገችው ግን ሀዋሳ ከተማ ውስጥ ነው። እሙሽ ለቤተሰቧ ስድስተኛ ልጅ ብትኾንም፣ እናቷን ገና በልጅነት ዘመኗ በሞት...

‹‹ከፍታ ጠንካራና ደካማ ጎኔን እንደለይ አስችሎኛል››

የአማኑኤል ግርማ የ24 ዓመት ወጣቱ የአማኑኤል ግርማ የሻሸመኔ ከተማ ነዋሪ ሲኾን፣ በሥነ ልቦና ሳይንስ ተመርቋል፡፡ ኾኖም አሁን ላይ በከፍታ የወጣቶች ፕሮጀክት በኩል የሕይወት ክህሎት ሥልጠና በመውሰድ ዐዲስ የለውጥ ጉዞ ጀምሯል። የአማኑኤል ስለ ሕይወት ክህሎት ሥልጠና...

‹‹ከፍታ የልጅነት ሕልሜን እንዳሳካ ፈር አስይዞኛል››

ገነት መኮንን ገነት መኮንን ነዋሪነቷ በዲላ ከተማ ነው፡፡ የ23 ዓመቷ ገነት፣ ተገቢውን ዲሲፒሊን የተላበሰች ነርስ የመኾኑ ብርቱ መሻት ያላት ሴት ናት፡፡ ይኽንን ፍላጎቷን እውን ለማድረግ ደግሞ በወላጆቿ ድጋፍ በፓራዳይዝ ቫሊ ኮሌጅ ዲላ ቅርንጫፍ ለትምህርት ተመዘገበች።...

‹‹ከፍታ ሥራ ማግኘት የምትችልበትን ክህሎት አስታጥቆኛል››

አስቴር አሥራት አስቴር አሥራት የ18 ዓመት ወጣት ናት፡፡ ኑሮዋ በዲላ ከተማ ሀሮወላቡ ክፍለ ከተማ ውስጥ ሲኾን፣ የ9ኛ ክፍል ተማሪም ናት፡፡ አስቴር ከቤተሰቦቿ ጋር እየኖረች ትምህርቷን በመከታተል ላይ የምትገኝ ቢኾንም፣ በአንድ ወቅት እናቷን በሞት ያጣችበት አጋጣሚ...

‹‹የአእምሮ ልህቀትና የግጭት አፈታት ክህሎትን አስታጥቆኛል››

ሜሮን ሶርኔሳ ሜሮን ሶርኔሳ የ20 ዓመት ወጣት ስትኾን፣ የሕይወት ክህሎቷን ለማሳደግ በማለም በከፍታ የወጣቶች ፕሮጀክት በኩል የለውጥ ጉዞን ጀምራለች። ሜሮን የከፍታን የሕይወት ክህሎት ሥልጠና ከመውሰዷ በፊት፣ ከሰዎች ጋር ትርጉም ያለው ንግግር የማድረግም ኾነ ሐሳቧን እና...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች