የግዮን እንግዳ

“በቻይናዎች ዘንድ እምነትን ማግኘት በጣም ከባድ ነበር”

ጠበቃ መሠረት ሥዩም ( የማኩታ የሕግ አገልግሎት መሥራችና ማኔጂንግ ፓርትነር ) ግዮን መጽሔት :- በክፍል ሦስት ለጠበቃ መሠረት ያነሳናቸዉ ጥያቄዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል ። መልካም ንባብ ግዮን፡- ከአፍሪካ ሀገራት ባሻገር ከቻይናዎችም ጋር የሥራ ግንኙነት አለሽ አይደል? መሠረት፡-...

“ነጮች በሚመሩት ተቋም ውስጥ የጥቁሮችን ዝቅ ብሎ መሥራት በመስበር ላይ ነን”

ጠበቃ መሠረት ሥዩም ( የማኩታ የሕግ አገልግሎት መሥራችና ማኔጂንግ ፓርትነር ) በክፍል ሁለት ለጠበቃ መሠረት ያነሳናቸዉ ጥያቄዎች አነዚህን ይመስላሉ - ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ትልልቅ የውጭ ተቋማት ጋር ያላችሁ የሥራ ግንኙነት ምንድን ነው?...

ግዮን መጽሔት ከጠበቃ መሠረት ሥዩም ጋር የነበራት ቆይታ

የዛሬዋ የግዮን እንግዳችን መሠረት ሥዩም ትባላለች፡፡ በሙያዋ ጠበቃና የሕግ አማካሪ ናት፡፡ አጭር በሚባሉ ዓመታት ውስጥ ከኢትዮጵያ ተሻግራ በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ተጽዕኖ ፈጣሪ ሥራ መሥራት የቻለች ኢትዮጵያዊት ናት፡፡ መሠረት በግል ጥረቷና ትጋቷ የጀመረችውን ሥራ ዛሬ...

“በራሳቸው ቋንቋ ነው ማንዋል የሚያዘጋጁት እስፔስ ሳይንስ ላይ ጎበዞች ናቸው”

"በኢትዮጵያ ምድር ላይ ሠርተው አሳይተዋል" እንግዳችን ልጅ ኤልያስ ግዮን መጽሔት ላይ በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ውስጥ ‹‹የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ›› በመክፈት አጋዥ ለመኾን እንቅስቃሴ መጀመራቸውንም ገልጸው ነበር፡፡ ለመኾኑ ይኽንን ፕሮጀክታቸውን በምን መልክ ወደ መሬት ለማውረድ...

“አትሌት ኃይሌ ለፕሮግራሙ ከፍ ያለ አስተዋፅኦ አደርጓል ” ‹‹አስቴር አወቀ 15 ዘፈኖችን በአንዴ ትጫወታለች››

ወንድወሰን ከበደ (ጋዜጠኛና መድረክ መሪ) አሁን ላይ ኑሮውንና ተቀማጭነቱን በሃገረ አሜሪካ ያደረገው ጋዜጠኛ እና የመድረክ መሪ ወንድወሰን ከበደ፣ ከወራቶች በፊት በርካታ ከያኒያንና የጥበብ ወዳጆቹ በተገኙበት ይህንን ሳቢ በሆነ ይዘትና ቅርጽ ያዘጋጀውን መጽሐፍ አስመርቆ ለንባብ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች