የግዮን እንግዳ

“እነኚህን ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ወደ ኢትዮጵያ ማምጣትና ልምድ መለወዋጥ ይገባል “

"የወጣቶችን ሕልም ለማገዝ የሚሠራ ማንኛውም ድርጅት አብሮን ቢሠራ ደስተኞች ነን፡፡" የአቶ ዜናዬነህ ግርማ የመጨረሻ ክፍል ይዘን ቀርበናል። ድርጅታቸው ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› በመጪዎቹ ዐሥር ዓመታት የሚተገበር፣ የትኩረት ማዕከሉንም በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ15...

“ወጣቶች ሀገራቸውን የሚረዱበትና ራሳቸውን የሚያበቁበት ማዕቀፍ ነው”

በቀጠሮአችን መሰረት ዛሬ የአቶ ዜናዬነህ ግርማ ቀጣዩን ክፍል ይዘን ቀርበናል። ድርጅታቸው ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› በመጪዎቹ ዐሥር ዓመታት የሚተገበር፣ የትኩረት ማዕከሉንም በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 35 ዓመት በገጠር በከተማ...

“ይህ ጥናት ከ2 ዓመት በላይ ፈጅቷል” ዜናዬነህ ግርማ

ዜናዬነህ ግርማ፣ ከተመሠረተ ከ10 ዓመታት በላይ የኾነው የ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም በግዮን መጽሔት ቁጥር 215 ዕትም በነበራቸውም ቆይታ በወጣቶች ላይ በተለያዩ የዐቅም ማጎልበቻ ሥራዎችን በመሥራት እንዲሁም...

ሕዝብን አገልጋይ መሆን ነው ስልጣን መያዝ፤ ይሄ ሊታሰብበት ይገባል

ይህ ቃለ ምልልስ ግንቦት 2011 ዓ.ም ከግዮን መጽሔት ያደረጉት ሲሆን ምንም ማስተካከያ ያልተደረገለት መሆኑን እናስታውቃለን ። የመጨረሻ ክፍል ግዮን፡- ሙስሊሙ በሀገር ደረጃ ሀገሩን ለማሳደግ ምን ማድረግ አለበት ይላሉ? ሐጂ ዑመር፡- በቅድሚያ ሃይማኖታዊ ተግባሩ ላይ ኃላፊነቱን በደንብ ሊወጣ...

“ለ40 ዓመታት ሃብቴን በሙሉ ትቼ መጅሊሱን ሳገለግል ኖሪያለሁ”ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ

ይህ ቃለ ምልልስ ግንቦት 2011 ዓ.ም ከግዮን መጽሔት ያደረጉት ሲሆን ምንም ማስተካከያ ያልተደረገለት መሆኑን እናስታውቃለን ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በንግግራቸው፣ በሃገራዊ ጉዳይ ባላቸው ተሳትፎ፣ሰዎችን በሙሉ በአንድ የሚመለከት አስተሳሰባቸው፣ በአጠቃላይ በሁለንተናቸው አብዛኛውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ማራኪ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች