የግዮን እንግዳ

“ይኼ ኮሌጅ ለእኛ ብቻ ሳይኾን ለአፍሪካም ጭምር የሚጠቅም ነዉ”

ልጅ ኤልያስ ጥላሁን(የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራች) የዛሬው እንግዳችን ልጅ ኤልያስ ኢትዮጵያ ውስጥ ‹‹የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ›› ለመክፈት እንቅስቃሴ ውስጥ የገቡ ሰው ናቸው፡፡ ለመኾኑ እንዲህ ያለው መሻታቸው ከየት ተወለደ? ትልሞቻቸውና ግቦቻቸውን ወደ ተግባር ለመተርጎምስ ምን ዐይነት ምዕራፎችን...

“ዩኒቨርሲቲ ለመክፈት ያስፈለገኝ በዘርፉ መሥራት የሚችል ዕውቀት ያለው ትውልድ ለማፍራት ነው”

ልጅ ኤልያስጥላሁን (የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራች) በኢትዮጵያ ‹‹ዘመናዊ›› የሚባለው የትምህርት ሥርዓት ተግባራዊ መኾን በጀመረበት ያለፈው አንድ ምዕተ ዓመት፣ በስፋት ከሚነሱበት ትችቶች አንዱ የትምህርት ቋንቋን የሚመለከት ነው፡፡ ከሁለተኛ ደረጃ አንስቶ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማሪያ ቋንቋው...

“እነኚህን ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ወደ ኢትዮጵያ ማምጣትና ልምድ መለወዋጥ ይገባል “

"የወጣቶችን ሕልም ለማገዝ የሚሠራ ማንኛውም ድርጅት አብሮን ቢሠራ ደስተኞች ነን፡፡" የአቶ ዜናዬነህ ግርማ የመጨረሻ ክፍል ይዘን ቀርበናል። ድርጅታቸው ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› በመጪዎቹ ዐሥር ዓመታት የሚተገበር፣ የትኩረት ማዕከሉንም በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ15...

“ወጣቶች ሀገራቸውን የሚረዱበትና ራሳቸውን የሚያበቁበት ማዕቀፍ ነው”

በቀጠሮአችን መሰረት ዛሬ የአቶ ዜናዬነህ ግርማ ቀጣዩን ክፍል ይዘን ቀርበናል። ድርጅታቸው ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› በመጪዎቹ ዐሥር ዓመታት የሚተገበር፣ የትኩረት ማዕከሉንም በተለያዩ የሀገራችን ክልሎች በሚገኙ ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 35 ዓመት በገጠር በከተማ...

“ይህ ጥናት ከ2 ዓመት በላይ ፈጅቷል” ዜናዬነህ ግርማ

ዜናዬነህ ግርማ፣ ከተመሠረተ ከ10 ዓመታት በላይ የኾነው የ‹‹ዩዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቨሎፕመንት ፋውንዴሽን›› መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ከዚህ ቀደም በግዮን መጽሔት ቁጥር 215 ዕትም በነበራቸውም ቆይታ በወጣቶች ላይ በተለያዩ የዐቅም ማጎልበቻ ሥራዎችን በመሥራት እንዲሁም...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች