የግዮን እንግዳ

‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከተልዕኳቸው አፈንግጠዋል››

ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞ (የኢዜማ ሊቀመንበር) በሀገራችን የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት በሕግ ከተፈቀደ ወዲህ ያለው የሠላሳ ዓመቱ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉዞ በብዙ ስንክሳር ውስጥ ያለፈ ነው፡፡ ውስን በሚባሉ የምርጫ ወቅቶች ቀላል የማይባል ተሳትፎና ድል ማስመዝገብ የቻሉ ጥቂት ፓርቲዎች...

‹‹የውጭ ምንዛሪ ጨረታ መደረጉ ተገቢ እርምጃ ነው››

‹‹በተሳሳተ ፖሊሲ ምክንያት ያለአግባብ የሚበለጽጉት በልጽገዋል›› አቶ ሙሼ ሰሙ (የምጣኔ ሐብት ባለሙያ) ባለፉት ዐራት ወራት መንግሥት በሀገራችን ተግባራዊ ያደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሱ በብዙ ወገኖች ዘንድ የተለያየ አስተያየት ሲሰነዘርበት ቆይቷል፡፡ የብርን የመግዛት ዐቅም ያዳክማል ከሚለው ትችት...

‹‹በትምህርት ሥርዓቱ ዙሪያ ተጠያቂነት መኖር አለበት››

ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞ (የትምህርት ባለሙያ እና የኢዜማ ሊቀመንበር) አሳሳቢውን የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት እየታዩ ካሉ ውጤቶች ጋር አሰናስለው ብዙዎች በተለያየ መድረክ እና አጋጣሚ ሥጋታቸውን ሲገልጹ ይደመጣሉ፡፡ በተለይም ደግሞ ባለፉት ሁለት እና ሦስት ዓመታት በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ...

‹‹አንድ ተማሪ በወደቀ ቁጥር ሀገር እየወደቀ መኾኑን ልንረዳ ይገባል›› አቶ ሀብቴ መስፍን

አቶ ሀብቴ መስፍን የ‹‹ሪቮካፕ ኮፊ ኮርፖሬሽን›› መሥራችና ባለቤት ናቸው፡፡ ከሀገራቸው ከወጡ ዘለግ ያለ ዕድሜን ቢያስቆጥሩም፣ ሀገራቸውንና ወገናቸውን ለማገዝ በሚያስችሉ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎዎች ውስጥ የተሠማሩ ሀገር ወዳድ ዜጋ ናቸው፡፡ በተለይም በርካታ የፖሊሲ ችግር እንዳለበት...

‹‹እንደተቋም የሚረዳን አካል ኖሮ አይደለም እየሠራን ያለነው››

‹‹እኛን በኢኮኖሚ አዳክሞ መጣል ይፈለጋል›› ‹‹ድርጊቱ በሃይማኖት አባቶችና በሃይማኖት ሰዎች ጭምር እየተፈጸመ ነው›› ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ (ዘወይንዬ) የዛሬው የመጽሔታችን እንግዳ ሊቀ ትጉሃን መምህር ደረጀ ነጋሽ ነው፡፡ መምህር ደረጀ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዓለማችንም ኾነ በሀገራችን እየተስፋፋ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች